ለመገናኛ ብዙሃን !

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጃፓን ቶኪዮ በተካሄደው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ መሳተፋ ይታወቃል ።

በሻምፒዮናው ዙሪያ ነገ መስከረም 16/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 4:00 ላይ በፌዴሬሽኑ ጽ/ቤት

ለመገናኛ ቡዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል።

ስለሆነም በቦታው እና በሰዓቱ ተገኝታችሁ ለስፖርት ቤተሰብ እንድታደርሱ በአክብሮት እንጠይቃለን ።

Loading

Categories: Uncategorized