53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ክለብ የበላይነት ተጠናቀቀ ፤

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ አንጋፋውና በርካታ አትሌቶችን ያፈራውን ዘንድሮ ለ53ኛ ጊዜ ከጥር 21-26/2016 በአዲስ አበባ ከተማ ኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ የተካሄደው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከ1100 በላይ አትሌቶች ክልላቸውን፣ ክለባቸውንና ተቋማቸውን ወክለው የተሳተፋበት እና ጠንካራ … Read More

53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ጥር 21/2016 ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል ።

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከ1963 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ የሚገኝ ሻምፒዮና ሲሆን ዘንድሮ ለ53ተኛ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ከጥር 21-26/2016 ዓ.ም ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት ይከናወናል ። በጠዋቱ … Read More

53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮናን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፤

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በዓመቱ በሃገር ውስጥ ለማካሄድ ካቀዳቸው ውድድሮች መካከል አንጋፋውና በርካታ አትሌቶችን ያፈራውን ዘንድሮ ለ53ኛ ጊዜ ከጥር 21-26/2016 በአዲስ አበባ ከተማ ኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮናን … Read More

41ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ውድድር በስኬት ተጠናቀቀ፤

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የ41ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ አሸናፊዎች፦ በድብልቅ ሪሌ፦ 1ኛ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2ኛ ሸገር ሲቲ 3ኛ ኦሮሚያ ክልል በ6ኪሜ ወጣት ሴቶች፦ 1ኛ የኔዋ ንብረት ኢት/ንግድ ባንክ 2ኛ አሳየች አድነው … Read More

41ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፡፡

ጥር 5/2016 ዓ.ም #########################⨳# የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በየአመቱ ከሚያከናውናቸው ውድድሮች አንዱ በጥር 5/2016 ዓ.ም በጃንሜዳ ለ41ኛ ጊዜ የሚካሄደው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና አንዱ ነው ፡፡ የውድድሩ ዓላማም፡- ክልሎችን፣ ከተማ … Read More

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በጋራ በመሆን ለሃገር ባለውለታና አንጋፋ አትሌቶች የገና በዓል ስጦታ አበረከቱ ፤

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ በጋራ በመሆን በኦሎምፒክ ኮሚቴ ግቢ ባዘጋጁት መርሀግብር ላይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ክብርት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ፣ ተቀዳሚ … Read More

በረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የተመራ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚና የማኔጅመንት ኮሚቴ አባላት የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጎበኘ።

በረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የተመራ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚና የማኔጅመንት ኮሚቴ አባላት የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጎበኘ። ታኅሣሥ 8/2016 ዓ.ም ዛሬ ማለዳ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ፣ … Read More

የኢትዮጵያ የአጭር መካከለኛ፣ 3000 ሜ መሠ.፣ የሜዳ ተግባራትና የእርምጃ ውድድር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የበላይነት ተጠናቀቀ።

ለአምስት ተከታታይ ቀናት በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ሲካሄድ የሰነበተው የኢትዮጵያ የአጭር መካከለኛ፣ 3000 ሜ መሠ.፣ የሜዳ ተግባራትና የእርምጃ ውድድር ላይ 20 ክለቦችና ተቋማት 460 ወንድ ፣ 319 ሴት በድምሩ 779 አትሌቶች … Read More