የ10 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ህዳር 21/2018 ዓ.ም ቢሸፍቱ ከተማ እንገናኝ !

ዝግጁ ናችሁ !

በሀገራችን ኢትዮዽያ ከፍተኛውን ሽልማት ይዞ የመጣውን የ10 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በሁለቱም ፆታ ህዳር 21/2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ይካሄዳል ።

1ኛ ለሚወጡ በወንድና በሴት በሁለቱም ፆታ ግማሽ ሚሊየን ብር

2ኛ ለሚወጡት በወንድና በሴት በሁለቱም ፆታ ሩብ ሚሊየን ብር

3ኛ ለሚወጡት በወንድና በሴት በሁለቱም ፆታ 100 ሺህ ብር

4ኛ ለሚወጡ በወንድና በሴት በሁለቱም ፆታ 50 ሺህ ብር

5ኛ ለሚወጡ በወንድና በሴት በሁለቱም ፆታ 25 ሺህ ብር

በክለብ ደረጃ 1ኛ ለሚወጣ በሁለቱም ፆታዎች 100 ሺህ ብር

Categories: Uncategorized