2ኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች ኦሎምፒክ ጨዋታዎች የአትሌቲክስ ውድድር ዛሬ ተጀምሯል ።

#########################

ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም

የመጀመሪያ ቀኑን የያዘው 2ኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች ኦሎምፒክ ጨዋታዎች የአትሌቲክስ ውድድር ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ በተለያዩ የፍፃሜ እና የማጣሪያ ውድድሮች ተጀምሯል ።

የሴቶች 3ሺ ሜትር ፍፃሜ ውድድር ውጤት :-

1ኛ ኤልሳቤጥ አማረ – አማራ ክልል-9:34.36

2ኛ ትርንጎ ታደሰ -አዲስአበባ – 9:35.21

3ኛ ዮርዳኖስ ጥጋቡ-ትግራይ -9:41.48

የአትሌቲክስ ውድድሮች ላይ 185 ሴቶች፣ 187 ወንዶች በድምሩ 372 አትሌቶች የሚሳተፉ ይሆናሉ።

ውድድሩም ነገም በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ የሚቀጥል ይሆናል።

Categories: Uncategorized