በታላቅ ድምቀት የተካሄደው 18ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውጤት :-

ወንድ

1. ሌሊሳ ፉፋ ኦሮሚያ ፖሊስ 1:03.46

2. ነጋሳ ደቀባ ኦሮሚያ /ኮን/ኢን 1:03.49

3. ሰይፉ ቱራ በግል 1:03.58

4. ብርሃኑ ወንድሙ ሸገር ሲቲ 1:04.01

5. አዲሱ ግርማ ሸገር ሲቲ 1:04.06

6. ወርቅነህ ታደሰ ሸገር ሲቲ 1:04.09

ሴት

1. ፋንቱ ወርቁ ኢት/ኤሌክትሪክ 1:13.30

2. አይናለም ደስታ መቻል 1:13.40

3. ብዙአገር አደራ ሸገር ሲቲ. 1:13.43

4. አበራ ሹማ። በግል. 1:13.47

5.ፅጌ ሀ/ ስላሴ። ኢት/ኤሌክትሪክ 1:13.56

6.ጉዴ ጫላ ኦሮ/ሚያ ፓሊስ 1:14.11

አጠቃላይ አሸናፊ

በወንድ

1ኛ ሸገር ሲቲ 31

2ኛ ኦሮ/ፓሊስ 51( በዘጊ ነጥብ )

3ኛ ኦሮ/ኮን/ኢን 51

በሴት

1ኛ ኢት/ኤሌክ 29

2ኛ ኢት/ ንግድ ባንክ 89

3ኛ ኦሮ/ፓሊስ። 98

Loading

Categories: Uncategorized