አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ የሊዝበን ግማሽ ማራቶን አሸነፈች።

የካቲት 30/2017 ዓ.ም

በፖርቹጋል ሊዝበን በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ የቦታውን ክብረወሰን በማሻሻል አሸንፋለች ፡፡

አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ 1:04.21 በመግባት በአንደኝነት አሸንፋለች ።

ኬንያዊቷ አትሌት ሩዝ ቼፕንጌቲች 1:06.20 ሁለተኛ ደረጃ፣ ለስዊድን የምትሮጠው አትሌት አበባ አረጋዊ ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ ውድድራቸውን አጠናቀዋል ።

May be an image of 1 person

Categories: Uncategorized