3ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች እና 4ኛው ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በድምቀት ተጠናቋል

ግንቦት 24/2017 ዓ.ም

ለተከታታይ ሰባት ቀናት በድሬዳዋ አስተዳደር ሲካሄድ የቆየው 13ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች እና 4ኛው ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በድምቀት ተጠናቋል ።

ከ20 ዓመት በታች አጠቃላይ ውጤት :-

1ኛ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-248 ነጥብ

2ኛ መቻል-215 ነጥብ

3ኛ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ -189

ከ18 ዓመት በታች አጠቃላይ ውጤት :-

1ኛ ኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ-279 ነጥብ

2ኛ ጥሩነሽ ዲባባ-228 ነጥብ

3ኛ ኦሮሚያ ክልል-103

በሻምፒዮናው ላይ 8 ክልሎች ፣2 ከተማ አስተዳደሮች፣ 35 ክለቦች፣ ማሰልጠኛ ማዕከላትና ተቋማት ተሳትፈዋል ።

+3

Loading

Categories: Uncategorized