በባህልና ስፖርት ሚኒስቴርና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል “የታዳጊ ስፖርተኞች ልማት ለአሸናፊ ሀገር ” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ሲካሄድ የቆየው የአትሌቲክስ ውድድር ዛሬ ፍፃሜውን አግኝቷል ።
በዛሬዉ ዕለት የተከናወኑ የአትሌቲክስ የፍፃሜ ዉድድሮች :-
ሴት 1000 ሜትር
1ኛ አልማዝ ሻንበል- አማራ 03’12’66
2ኛ ቅድስት ሣሙኤል -ሲዳማ 03’12’68
3ኛ ጫልቱ መንገሻ -ኦሮሚያ 03’12’71
ሴት 100 ሜትር
1ኛ መቅደስ ብርሃኑ- ሲደማ 13’53
2ኛ መሠረት ይግረማችሁ- አ.አ 13’76
3ኛ ዉብርስት አስቻለዉ- አማራ 13’98
ሴት 200 ሜትር
1ኛ ቦንቱ ድርባ -ኦሮሚያ 29’36
2ኛ ራዕይ አማን -አ.አበባ 29’52
3ኛ አዛኝ ታደሰ -አማራ 29’79
ወንድ 1000 ሜትር
1ኛ ፍቅሩ መስረሻ -አማራ 2’38’70
2ኛ እስማኤል በረዳ -ማዕ/ኢትዮጵያ 2’39’89
3ኛ ፍራኦል ኦዳ- አ.አበባ 2’43’74
ወንድ ጦር ዉርወራ
1ኛ ለታ ሽፋ- ኦሮሚያ 53.84
2ኛ ይሳቅ ነገር -ኦሮሚያ 53.47
3ኛ ደቻሳ ደስታ -ኦሮሚያ 43.49
ሴት ጦር ዉርወራ
1ኛ ቢፍቱ ቢሪሳ- ኦሮሚያ 32.88
2ኛ በርባትፍቱ ሽብሩ -ኦሮሚያ 32.32
3ኛ ጋዲሴ ጋዲሳ -ኦሮሚያ 27.79
ወንድ ከፍታ ዝላይ
1ኛ ዮሴፍ ዋያማ -ኦሮሚያ 1.85
2ኛ ኪያር አቢር -ኦሮሚያ 1.70
3ኛ ያለዉ ስዩም- ኦሮሚያ 1.55
ሴት ከፍታ ዝላይ
1ኛ ሰንበቱ ግርማ -ኦሮሚያ 1.30
2ኛ ቁሉ ማርቆስ -ኦሮሚያ 1.25
3ኛ ሲና ኤፍሬም -ኦሮሚያ 1.20
4×400 ሜትር ድብልቅ ዱላ ቅብብል
1ኛ ኦሮሚያ ክልል 4.00.77
2ኛ አማራ ክልል 4.06.27
3ኛ አ.አበባ ከ/አ. 4.09.61
ወንድ ሱሉስ ዝላይ
1ኛ ቢኒያም አበበ- ኦሮሚያ 13.44
2ኛ ሚዲ አጁሉ- ጋምቤላ 12.06
3ኛ ኪያ ብርሃኑ -ኦሮሚያ 11.98
ሴት ስሉስ ዝላይ
1ኛ ሚቲ ጉደታ- ኦሮሚያ 9.86
2ኛ ክቤ አለማየሁ- ኦሮሚያ 9.74
3ኛ መገርቱ እያሱ- ኦሮሚያ 9.57




