ምሽት ላይ በቼክ ሪፐብሊክ በኦስትራቫ በተካሄደ የቤት ውድድር:-

በሴቶች 1500ሜ

1ኛ ብርቄ ሀየሎም 4፡00.62 WL

2ኛ ሳሮን በርሄ 4:01.23 PB

3ኛ ሀረገወይን ካላዩ 4:01.92 PB

8ኛ ፅጌ ተሾመ 4:07.17

12ኛ አክሱማዊት እምባዬ 4:15.79

በሴቶች የ800ሜ

1ኛ ንግስት ጌታቸዉ 1:59.98

በወንዶች 3000m

4. ኤርሚያስ ግርማ 7:40.88

7. ሚልኬሳ ፍቃዱ 7:46.65

9. ወገኔ አዲሱ። 7:49.05

ሙሉ ውጤት:-👇🏼

https://worldathletics.org/…/calendar…/results/7228062

Categories: Uncategorized