51ኛዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 4ኛ ቀን የፍፃሜ ውጤት

1ኛ ወርቅውሃ ጌታቸው ከመከላከያ 09፡41.79 ሰዓት
2ኛ መቅደስ አበበ ከአማራ ክልል 09፡43.72 ሰዓት
3ኛ ዘርፌ ወንድማገኝ ሲዳሜ ቡና 09፡44.85 ሰዓት

1ኛ ሳሙኤል ፍሬው ከጥሩነሽ ዲባባ 08፡22.48 ሰዓት
2ኛ ኃ/ማርያም አማረ ፌዴ/ማረሚያ 08፡24.53 ሰዓት
3ኛ ታደሰ ታከለ ኢት/ንግድ ባንክ 08፡26.01 ሰዓት

1ኛ ኡመድ ኡኩኛ ሲዳማ ቡና 7.47 ርቀት
2ኛ ዲረባ ግርማ መከላከያ 7.33 ርቀት
3ኛ በቀለ ጅሎ ኦሮሚያ ክልል 7.29 ርቀት

1ኛ አበራ አለሙ ጥሩነሽዲባባ 4.10 ከፍታ
2ኛ ሳምሶን በሻ መከላከያ 4.00 ከፍታ
3ኛ አበበ አይናለም ኢት/ኤሌትሪክ 3.90 ከፍታ



