51ኛዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የፍፃሜ ውጤት
የውድድር ዓይነት አሎሎ ውርወራ ቀን 19/04/2014 ቦታ ሃዋሳ ስታድየም ፆታ ሴት
ደረጃ | የተወዳዳሪዉ ስም | ክልል/ከ/አስተ.፣
ክለብ /ተቋም/ |
ያስመዘገበዉ
ሰዓት/ርቀት/ከፍታ |
1ኛ | ዙርጋ ኡስማን | መከላከያ | 13.56 |
2ኛ | መርሃዊት ፀጋዬ | ኢት/ንግድባንክ | 12.24 |
3ኛ | አመለ ይበልጣል | መከላከያ | 12.16 |
የውድድር ዓይነት ስሉስ ዝላይ ቀን19/04/2014 ቦታ ሃዋሳ ስታድየም ፆታ ወንድ
ደረጃ | የተወዳዳሪዉ ስም | ክልል/ከ/አስተ.፣
ክለብ /ተቋም/ |
ያስመዘገበዉ
ሰዓት/ርቀት/ከፍታ |
1ኛ | ክችማንኡጅሉ | ኢት/ኤሌትሪክ | 16.03 |
2ኛ | ዶልማች | ኢት/ንግድባንክ | 15.79 |
3ኛ | በቀለጅሎ | ኦሮሚያክልል | 15.54 |